ስፖርት | Deutsche Welle

የነሐሴ 20 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ 2ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ማንቸስተር ሲቲ፤ ቸልሲ አርሰናል እና ሊቨርፑል ድል ሲቀናቸው፤ ማንቸስተር ዩናይትድ ሽንፈት አስተናግዷል ። በጀርመን ቡንደስሊጋ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎችም ባዬርን ሙይንሽን እና ቦሩስያ ዶርትሙንድ ጨምሮ ዋነኛ ተፎካካሪዎቹ በመጀመሪያ ግጥሚያቸው አሸንፈዋል ። ሳምንታዊ የስፖርት ሙሉ ዘገባ በድምፅ፦
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW