የዓለም ዜና

የነሐሴ 21 ቀን 2016 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

ዓርስተ ዜና
--የእስራኤል ልዩ ኃይል እጅግ በጣም ውስብስብ ባለው ልዩ ዘመቻ ደቡባዊ ጋዛ ውስጥ ከሚገኝ የሃማስ ዋሻ ውስጥ አንድ ታጋች ማስለቀቁን ዛሬ አስታወቀ። የ52 ዓመቱ ታጋች ከ10 ወራት በፊት ነበር በሃማስ ከደቡባዊ እስራኤል በሃማስ ታጣቂዎች ታግቶ የተወሰደው ።
--በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ሰሞኑን በተከታታይ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ 23 ሰዎች ሞቱ። በአደጋዉ ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪ 2700 ያክል ነዋሪዎች ከቤት ንብረታቸዉ ተፈናቅለዋል።
--የሱዳን ፈኖ ደራሽ ኃይል በዳርፉር ግዛት በስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ላይ በፈጸሙት የከባድ መሳሪያ ጥቃት በትንሹ 20 ሰዎች ተገደሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW