የዓለም ዜና

የነሐሴ 21 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

አርዕሥተ ዜና
-የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክና የሩዋንዳ መንግሥታት የስደተኞች ልዉዉጥ ለማድረግ ተስማሙ።ሁለቱ መንግሥታት የሰላም ስምምነት ቢፈራረሙም ምሥራቃዊ ኮንጎ ዉስጥ ያለዉ ዉጥረት አሁንም እንደቀጠለ ነዉ።---እስራኤል ጋዛ ሰርጥ ላይ የከፈተችዉ ጥቃት እንዲቆም የሚደረገዉ ግፊት፣ ጥሪና ተማፅዕኖ እንቀጠለ ነዉ።የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዛሬ ሥለጋዛ የሚነጋገር ሥብሰባ ዋሽግተን ዉስጥ ያስተናግዳሉ።-የጀርመን መንግሥት ብሔራዊ የፀጥታ ምክር ቤት ለመመሥረት ወሰነ።በዩናይትድ ስቴትስና በብሪታንያ የብሔራዊ ደሕንነት ምክር ቤቶች አምሳያ ይዋቀራል የተባለዉ ምክር ቤት የሐገሪቱን የፀጥታ መርሕ ያቀናጃል፣በቀዉስ ጊዜ ፈጣን መልስ ይሰጣል
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW