Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
August 28, 2023የነሐሴ 22 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ11 minutesPlayየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮ የቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር ከኦሬገኑ ያነሰ ውጤት ይዞ አጠናቋል ። የ5000 ሜትር ተፎካካሪው የአትሌት ጥላሁን ኃይሌ ጉዳይም ፌዴሬሽኑን ለበርካታ ትችቶች አጋልጧል ። በዚሁ ኢትዮጵያ ከዓለም 6ኛ ደረጃ በያዘችበት ውድድር የጀርመን ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለምንም ሜዳሊያ አጠናቋል ።...moreShareView all episodesBy DWAugust 28, 2023የነሐሴ 22 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ11 minutesPlayየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮ የቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር ከኦሬገኑ ያነሰ ውጤት ይዞ አጠናቋል ። የ5000 ሜትር ተፎካካሪው የአትሌት ጥላሁን ኃይሌ ጉዳይም ፌዴሬሽኑን ለበርካታ ትችቶች አጋልጧል ። በዚሁ ኢትዮጵያ ከዓለም 6ኛ ደረጃ በያዘችበት ውድድር የጀርመን ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለምንም ሜዳሊያ አጠናቋል ።...more
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮ የቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር ከኦሬገኑ ያነሰ ውጤት ይዞ አጠናቋል ። የ5000 ሜትር ተፎካካሪው የአትሌት ጥላሁን ኃይሌ ጉዳይም ፌዴሬሽኑን ለበርካታ ትችቶች አጋልጧል ። በዚሁ ኢትዮጵያ ከዓለም 6ኛ ደረጃ በያዘችበት ውድድር የጀርመን ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለምንም ሜዳሊያ አጠናቋል ።
August 28, 2023የነሐሴ 22 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ11 minutesPlayየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮ የቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር ከኦሬገኑ ያነሰ ውጤት ይዞ አጠናቋል ። የ5000 ሜትር ተፎካካሪው የአትሌት ጥላሁን ኃይሌ ጉዳይም ፌዴሬሽኑን ለበርካታ ትችቶች አጋልጧል ። በዚሁ ኢትዮጵያ ከዓለም 6ኛ ደረጃ በያዘችበት ውድድር የጀርመን ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለምንም ሜዳሊያ አጠናቋል ።...more
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮ የቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር ከኦሬገኑ ያነሰ ውጤት ይዞ አጠናቋል ። የ5000 ሜትር ተፎካካሪው የአትሌት ጥላሁን ኃይሌ ጉዳይም ፌዴሬሽኑን ለበርካታ ትችቶች አጋልጧል ። በዚሁ ኢትዮጵያ ከዓለም 6ኛ ደረጃ በያዘችበት ውድድር የጀርመን ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለምንም ሜዳሊያ አጠናቋል ።