ስፖርት | Deutsche Welle

የነሐሴ 22 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን በዘንድሮ የቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር ከኦሬገኑ ያነሰ ውጤት ይዞ አጠናቋል ። የ5000 ሜትር ተፎካካሪው የአትሌት ጥላሁን ኃይሌ ጉዳይም ፌዴሬሽኑን ለበርካታ ትችቶች አጋልጧል ። በዚሁ ኢትዮጵያ ከዓለም 6ኛ ደረጃ በያዘችበት ውድድር የጀርመን ቡድን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለምንም ሜዳሊያ አጠናቋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW