ስፖርት | Deutsche Welle

የነሐሴ 24 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የዓለምዘርፍ የኋላው በግማሽ ማራቶን የሩጫ ፉክክር ክብረወሰን ሰብራለች። በወዳጅነት የእግር ኳስ ግጥሚያ ኢትዮጵያ ዩጋንዳን 2 ለ1 አሸንፋለች። በጃፓን ፓራሊምፒክ ጀርመን የመጀመሪያውን ወርቅ በትሪያትሎን አግኝቷል። ሊዮኔል ሜሲ ለፓሪ ሳንጃርሞ የመጀመሪያ ግጥሚያውን አከናወነ። በትናንቱ ግጥሚያ እምባፔ ኮከብ ኾኖ አምሽቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW