የዓለም ዜና

የነሐሴ 27 ቀን 2016 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

የፋኖ ታጣቂዎች ዛሬ የጠረፍ ከተማ የሆነችው መተማ ከተማን ተቆጣጥረው መዋላቸውን የከተማዋ ናዋሪዎች ለዶይቼ ቬሌ ገለጹ።
የጀርመን ቀኝ ጽንፈኛ ፓርቲ በሁለት ፌደራል ግዛቶች በተካሄደው ምርጫ ያገኘው ስኬት በመራሄ መንግሥት ኦላፍ ሾልዝ አስተዳደር ላይ ጫና ማስከተሉ እየተነገረ ነው።
ሩሲያ በዛሬው ዕለት የተጠናከረ የሚሳኤል ጥቃት በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭና በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች ላይ ከፈተች።
በፓሪስ 2024 ፓራለምፒክ የሚሳተፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል እያስመዘገቡ ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW