ስፖርት | Deutsche Welle

የነሐሴ 27 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያ በፓሪስ ፓራሊምፒክ በወርቅ ተሽቆጥቁጣለች ። ማንቸስተር ዩናይትድ በገዛ ሜዳው ኦልድ ትራፎርድ ጉድ ሆኗል ። እስካሁን አንድም ግብ ባልተቆጠረበት ሊቨርፑል የ3 ለዜሮ ብርቱ ቅጣት ደርሶበታል ። ቸልሲ እናs አርሰናል ነጥብ ጥለዋል ። ማንቸስተር ሲቲ በአሸናፊነት ግስጋሴው ገፍቶበታል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW