ዜና መጽሔት

የነሐሴ 27 ቀን 2016 ዓ.ም የዜና መጽሔት


Listen Later

ግብጽ የሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌትን በመቃወም ለፀጥታዉ ምክር ቤት አቤቱታ ማስገባትዋ፤
“ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለከተሰቱት የፀጥታ ችግሮችና ለነዋሪዎች ጥቃት መንግሥት ጽንፈኛ ሲል የሚጠራቸው የሸኔ እና የፋኖ እጅ አለበት “ ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር መናገራቸዉ
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተስተጋባው የእርቅና ሰላም ጥሪ አሁን ደግሞ ወደ ሌሎች የክልሉ ዞኖችም መስፋፋቱ፤ በጦርነት የተፈናቀሉናት ኢትዮጵያ የሚገኙት የሱዳን ስደተኞች አዲስ ወደ ተገነባ መጠለያ ጣቢያ መዛወራቸዉ እንዲሁም፤ ተማሪዎችን ለመቀበል የራሱ ህግ ያወጣዉ አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW