የዓለም ዜና

የነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ድባጢ ወረዳ በሚገኝ ገጠራማ ስፍራ በዛሬው ዕለት በታጣቂዎች እና መንግሥት ኃይሎች መካከል በተከሰተ ግጭት አራት ታጣቂዎች ሲገደሉ፤ የአንድ ጸጥታ ኃይል ሕይወት ማለፉ ተሰማ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ የነበሩት አቶ ማሞ ምሕረቱ ሥራቸውን መልቀቃቸውን አመለከቱ።
ሱዳን ዳርፉር ግዛት ውስጥ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሞቱት ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎች እንደሚሆኑ ተነገረ።
የቀድሞው የዴሞክራቲክ ኮንጎ የፍትህ ሚኒስትር የግንባታ ፕሮጀክት ገንዘብ በማጭበርበር የሦስት ዓመት እስራት ተፈረደባቸው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW