በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ድባጢ ወረዳ በሚገኝ ገጠራማ ስፍራ በዛሬው ዕለት በታጣቂዎች እና መንግሥት ኃይሎች መካከል በተከሰተ ግጭት አራት ታጣቂዎች ሲገደሉ፤ የአንድ ጸጥታ ኃይል ሕይወት ማለፉ ተሰማ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ የነበሩት አቶ ማሞ ምሕረቱ ሥራቸውን መልቀቃቸውን አመለከቱ።
ሱዳን ዳርፉር ግዛት ውስጥ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሞቱት ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎች እንደሚሆኑ ተነገረ።
የቀድሞው የዴሞክራቲክ ኮንጎ የፍትህ ሚኒስትር የግንባታ ፕሮጀክት ገንዘብ በማጭበርበር የሦስት ዓመት እስራት ተፈረደባቸው።