ዜና መጽሔት

የነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ድባጢ ወረዳ የታጣቂዎች እንቅስቃሴ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን አሳወቁ። ለሁለት ዓመት ከመንፈቅ ገደማ ብሔራዊውን ባንክ የመሩት አቶ ማሞ በተለያዩ ኃላፊነቶች ካገለገሉበት የመንግሥት ሥልጣን እንደሚለቁ ያሳወቁት በግል የኤክስ ገጻቸው ባሠራጩት የስንብት ደብዳቤ ነው።
ኢትዮ ቴሌኮም ለአክሲዮን ድርሻ ለገዙት ደንበኞቹ ባለቤትነታቸው መረጋገጡን ማሳወቅ ጀመረ
እስራኤልን በዘር ማጥፋት ወንጀል የክሰሰው አለማቀፍ የዘር ማጥፋት ወንጀል ምሁራን ማህበር
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW