የዓለም ዜና

የነሐሴ 28፣2016 የዓለም ዜና


Listen Later

-የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደና ከ-ኤርትራ የሚያደርገዉን በረራ አቋረጠ።የአየር መንገዱ የበላይ ኃላፊ እንዳሉት አየር መንገዳቸዉ በረራዉን ያቋረጠዉ ኤርትራ ባንክ የሚገኝ ገንዘቡ በመታገዱ ነዉ።የዉጪ ዲፕሎማቶች እንደሚሉት ግን አየር መንገዱ በረራዉን ያቋረጠዉ የአዲስ አበባና የአስመራ ግንኙነት ሲበዛ በመሻከሩ ነዉ።----የኢትዮጵያ መንግስት የሰዎችን መታገትና የሚደርስባቸዉን የመብት ጥሰት ለማስቆም ሁነኛ እርምጃ እንዲወስድ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በድጋሚ ጠየቀ።-60 ከመቶ የሚሆኑ የአፍሪቃ ወጣቶች ከየሐገራቸዉ መሰደድ እንደሚፈልጉ አንድ ጥናት አረጋገጠ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW