ስፖርት | Deutsche Welle

የነሐሴ 29 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ጀርመን ቤርሊን ከተማ ውስጥ ለድል የበቃችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ የራሷን ክብረ ወሰን ለጥቂት ሳትሰብር ቀርታለች ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ማንቸስተር ዩናይትድ ባለቀ ሰአት በአርሰናል ብርቱ በትር ቀምሷል ። ሊቨርፑል በአንፊልድ ሜዳው ተጋጣሚው አስቶን ቪላን ዘና ብሎ አሸንፏል ። የቡንደስሊጋ፤ የላሊጋና የሴሪኣ ጨዋታዎችንም ቃኝተናል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW