በመተከል ዞን ድባጢ ወረዳ ባጋጠመ የመኪና አደጋ የ12 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ። 67 ሰዎችን ከሃገር በሕገወጥ መንገድ ሊያስወጣ ሞክሯል ተብሎ የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥራ ማዋሉን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ ፡፡ በደቡብ ጃፓን የምትገኘዋ የናጋሳኪ ከተማ በዩናይትድ ስቴትስ በአቶሚክ ቦምብ የተደበደበችበት 80ኛ አመት ዛሬ ዘክራ ውላለች።