የዓለም ዜና

የነሐሴ 3 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

በመተከል ዞን ድባጢ ወረዳ ባጋጠመ የመኪና አደጋ የ12 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ። 67 ሰዎችን ከሃገር በሕገወጥ መንገድ ሊያስወጣ ሞክሯል ተብሎ የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥራ ማዋሉን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ ፡፡ በደቡብ ጃፓን የምትገኘዋ የናጋሳኪ ከተማ በዩናይትድ ስቴትስ በአቶሚክ ቦምብ የተደበደበችበት 80ኛ አመት ዛሬ ዘክራ ውላለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW