የዓለም ዜና

የነሐሴ 30 ቀን 2016 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ ጋብ ብሎ የነበረው ውጊያ ማገርሸቱን ነዋሪዎች ለዶቼ ቬለ ተናገሩ። ለቀናት ተኩስ እንዳልነበረ የገለጹት እማኞች ዛሬ ከቀትር በኋላ ከ11 ሰዓት ጀምሮ በከተማዋ የተለያየ አካባቢ ተኩስ መከፈቱን አመልክተዋል።
ቻይና በቀጣይ ሦስት ዓመታት ለአፍሪቃ ሃገራት ከ50 ቢሊየን ዶላር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቷን አስታወቀች።
ከሱዳን ተፈናቅለው በኢትዮጵያ ተጠግተው ከነበሩ ስደተኞች 700 የሚሆኑት ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተነገረ።
በጀመርኗ ሙኒክ ከተማ በዛሬው ዕለት ፖሊስ አንድ ተጠርጣሪን ተኩሶ መግደሉ ተነገረ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW