ስፖርት | Deutsche Welle

የነሐሴ 4 ቀን፣ 2012 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

ባየር ሙይንሽን በሻምፒዮንስ ሊጉም ድል ተጎናጽፎ ዘንድሮ ሦስተኛ ዋንጫውን ለማንሳት ግስጋሴውን ተያይዟል። አጥቂው ሮቤርት ሌቫንዶቭስኪ ግብ አዳኝነቱን ቀጥሏል። ኤር ቤ ላይፕሲሽ ከአትሌቲኮ ማድሪድ ይፋለማል። የአውሮጳ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ግጥሚያም ዛሬ እና ረቡዕ ይከናወናል፤ አንድ የጀርመን ቡድን ተጋጣሚ ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW