የዓለም ዜና

የነሐሴ 5 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

የኢትዮጵያ አየርመንገድ ኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ አቅራቢያ ለሚገነባው ግዙፍ የአቡሴራ አየርማረፊያ ግንባታ የፋይናንስ እንቅስቃሴዎች ውክልና ሰነድ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር ዛሬ ተፈራረመ፡፡ የናይጄሪያ ጦር ከ100 በላይ «ዓመጸኛ ወንጀለኞች» ያላቸውን መግደሉን አስታወቀ። እስራኤል በጋዛ በሚገኙ የአልጀዚራ ጋዜጠኞች ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት 5 የአልጀዚራና 1 የፍልስጤም የግል መገናኛ ብዙኀን ዘጋቢ መገደላቸውን የጋዛ የስቪል መከላከያ ተቋም እና አልጀዚራ አስታወቁ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW