DW Amharic-በዛሬው የዓለም ዜና ፤በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ሰባቦሩ ወረዳ አንዲት ነፍሰ ጡር እናት በታጣቂዎች መገደላቸውን።የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ላይ ማስተካከያ እንዲደረግ ያቀረበው ምክረ ሀሳብ ውጤት ማምጣቱን ኢሰመኮ መግለፁን፣የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሀይሎች በሰሜን ዳርፉር በተፈቃዮች መጠለያ ጣቢያ ባደረሱት ጥቃት 40 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን፣ የአውሮፓ ሕብረት፣ብሪታንያ እና ጃፓን በጋዛ «እየተከሰተ» ነው ባሉት ረሀብ ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ማሳሰቡን እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በጋዛ በአልጀዚራ ጋዜጠኞች ላይ የተፈጸመውን ግድያ ማውገዙን።ያስቃኛል።