ዜና መጽሔት

የነሐሴ 6 ቀን 2017ዓ/ም የዜና መጽሄት


Listen Later

DW Amharic-የዛሬው የዜና መፅሔት፣ኦሮሚያ ክልል የመንገደኞች እገታ መቀጠሉን፣ አማራ ክልል በተለይ ደቡብ ወሎ ዞን የሰፈሩ ተፈናቃዮች ለረሐብ መጋለጣቸዉን፣ ትግራይ ክልል የሚደረገዉ ሕገ ወጥ የወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ያደረሰዉ ጉዳት፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽንና የሲቪክ ድርጅቶች ረቂቅ ሕግ፣ የዩክሬን ጦርት፣የአሜሪካና የሩሲያ መሪዎች የዉይይት ቀጠሮና የአዉሮፖችን ጭንቀት የሚቃኝ ዝግጅት ተጠናቅሮበታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW