ዜና መጽሔት

የነሐሴ 7 ቀን 2017 የዜና መፅሔት


Listen Later

የኢትዮጵያ ብሔራዊ መልሶ ማቋቋም ኮሚሽን ከ65 ሺህ በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች ከህዳር አንስቶ ከኅብረተሰቡ ጋር መቀላቀላቸውን አስታውቋል። በመጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ሰዎች በግጭት ወቅት ለተቃጠሉ ቤቶቻቸው ግብር እንድንከፍል ተጠይቀናል ሲሉ ብሶታቸውን ተናገሩ። የህዳሴ ግድብ መጠናቀቁ ከተገለጸ በኋላ ግብጽ የምታነሳው ተቃውሞ ፣አሸከርካሪዎች በተለያዩ አቅጣጫዎች ሲጓዙ ከደኅንነት ችግር አንስቶ እስከ ሕገ ወጥ የኮቴ ክፍያ ድረስ የሚገጥማቸው ፈተናዎች እንዲሁም የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካን ዋና ከተማ ዋሽንግተን ዲሲ ፖሊስ ተግባራዊ ያደረጉት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
ዜና መጽሔት የሚመለከታቸው ጉዳዮች ናቸው
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW