DW | Amharic - News

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አቤቱታ


Listen Later

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) የማዕከላዊ ኮሚቴ አባሉና የኦፌኮ የጅማ ዞን ኮሚቴ አቶ ቶኩማ ኡርጌ “ሕገ-ወጥ” ባለው መንገድ ተይዘው መታሰራቸውን አስታውቋል።ኦፌኮ ከ2010 ለውጥ በኋላ በመላው ኦሮሚያ 206 ቢሮዎች መክፈት መቻሉን ያመለከቱት የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና አሁን ሶስቱ ብቻ በንቃት የምንቀሳቀሱ መሆኑን ልጸዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy