DW | Amharic - News

የኦሮሞ ልሒቃንን ያስቆጣው የኤርትራው ፕሬዝዳንት ንግግር


Listen Later

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ባወጣው መግለጫ ፕሬዝዳት ኢሳያስ አፈወርቂ ባደረጉት ንግግር ኦሮሙማ የሚለውን ቃል የተጠቀሙበትን አውድ በአጽእኖት በመቃወም የ“ኦሮሞነት” አመለካከት---ለአፍሪካ ቀንድ ስጋት እንደሆነ አስመስሎ ማቅረብ ኢሳያስ ለሰፊው የኦሮሞ ህዝብ ያላቸው አመለካከት ጠማማ ከመሆንም አልፎ በታሪክ የሚያስጠይቅ ነው ብሎታል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy