DW | Amharic - News

የፕሬዚደንት ትራምፕ የመካከለኛው ምሥራቅ ጉብኝት


Listen Later

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የመካከለኛው ምሥራቅ የሦስት አገራት ጉብኝታቸውን ዛሬ አጠናቅቀዋል ። ሣዑዲ ዓረቢያ፣ ካታር እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶችን የጎበኙት ፕሬዚደንቱ በዋናነት በኤኮኖሚ እና ዴፕሎማሲያቂ ጉዳዮች ላይ አተኩረዋል ።ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፦ በዚህ ጉዟቸው እሥራኤልን የዘለሉበትስ ምክንያቱ ምን ይሆን?
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy