ዜና መጽሔት

የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት አፈፃፀምና ትችቱ


Listen Later

የውሉ ፈራሚዎች ስምምነቱ እየተገበሩ አይደለም በማለት የሚተቹ አቶ ብርሃነ አደራዳሪ የነበሩ አካላት ለምን የውሉne ትግበራ በቅርበት አይከታተሉም በማለት ይወቅሳሉ። የሰላም ስምምነቱ ተፈራራሚዎች የጠበንጃ ድምፅ ከማስቀረት ባለፈ የሚጠበቁ በርካታ ተግባራት አልከወኑም በማለት የሚወቅሱ ደግሞ በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ሲቪክ ማሕበራት ሕብረት ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW