የዓለም ዜና

የጳጉሜ 3 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የጳጉሜ 3 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የአፍሪቃ መሪዎች የዓለም የአየር ንብረት ቀውስን በአረንጓዴ ኢንቬስትመንት በመቋቋም የዓለም አርአያ ለመሆን ማቀዳቸውን ዛሬ አስታወቁ።
እስራኤል ሃማስ እጅ እንዲሰጥ አለበለዚያ 'መደምሰስ' እንደሚጠብቀው አስጠነቀቀች። የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር የመጨረሻ ባሉት ማስጠንቀቂያ «ታጋቾችን ልቀቁ የጦር መሣሪያዎቻችሁን አስቀምጡ አለያም ጋዛ እንድትጠፋ ትደረጋለች እናንተም ትደመሰሳላችሁ » ብለዋል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ደቡብ ኮሪያውያን ሠራተኞች ጆርጅያ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በደቡብ ኮርያውያን ግራ የሚያጋባ ድንጋጤንና መከዳትን የፈጠረ ስሜት አሳድሯል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW