ስፖርት | Deutsche Welle

የጳጉሜ 3 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በግብጽ ቡድን 2 ለ0 የተሸነፈው ቡድኑ ላይ በግብፅ ደጋፊዎች የስነስርዓት ጥሰት ተፈጽሟል በሚል ለፊፋ ክስ አቅርቧል ።ል ርቆት በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ በመጥፎ ውጤት የጀመረው የጀርመን ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን የሰሜን አየርላንድ ቡድንን በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሷል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW