የዓለም ዜና

የጳጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ/ም ዓለም ዜና


Listen Later

DW Amharic- የዛሬው የዓለም ዜና የዘንድሮው የበአል ገበያ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ የታየበት ሲሉ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኑ ነዋሪዎች መግለፃቸውን፣ የውጭ ርዳታ መቀዛቀዝ የወባ በሽታ አደጋ እንዲጨምር ማድረጉን፣የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በእስራኤል ላይ ከፊል የንግድ ማዕቀብ እንደሚያደርግ ማስታወቁን፣የጀርመን ፍርድ ቤት ግድያ በፈፀመ አንድ ሶሪያዊ ላይ የእድሜ ልክ እስራት መበየኑ፣ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር ከሥልጣን መልቀቃቸውን ተከትሎ ዋና ከተማዋን የሀገሪቱ ጦር መቆጣጠሩን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW