ስፖርት | Deutsche Welle

የጳጉሜ 6 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የጀርመን ብሔራዊ ቡድን በገዛ ሜዳው የገጠመው ሽንፈት አሰልጣኙ እንዲሰናበቱ አድርጓል ። ሞ ፋራህ አራተኛ ወጥቶ ከሩጫው ዓለም በተሰናበተበው የኒውካስል የግማሽ ማራቶን ፉክክር ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ አሸናፊ ሆኗል ። በሜዳ ቴኒስ የዩ ኤስ ፍጻሜ አሜሪካዊቷ ኮኮ ጋውፍ የመጀመሪያ ድሏን ተጎናጽፋ ዋንጫ አንስታለች ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW