ከኤኮኖሚው ዓለም

የፖለቲካ ኢኮኖሚስቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ የቤት ሥራዎች ምንድናቸው?


Listen Later

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ 11ኛ ገዥ እዮብ ተካልኝ የፖለቲካ ኢኮኖሚስት ናቸው። ከገንዘብ ሚኒስቴር ዋና መሥሪያ ቤት በሱዳን ጎዳና ወደሚገኘው አዲሱ ቢሯቸው ሲዛወሩ ብሔራዊ ባንክ በርካታ ሥራዎች ጀምሮ ይጠብቃቸዋል። ሹመታቸው አነጋጋሪ የመሆኑን ያህል እዮብ በብሔራዊ ባንክ ገዥነታቸው የሚያሳልፏቸው ውሳኔዎችም በዐይነ ቁራኛ የሚታዩ ይሆናሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ከኤኮኖሚው ዓለምBy DW