DW Amharic-በአማራ ክልል የታጠቁ ሀይሎች ወደ ምክክር እንዲመጡ መጠየቁ፤የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል አንድ የምክር ቤት አባል ያለመከሰስ መብት ማንሳቱ፣የደቡብ አፍሪቃ አምባሳደርን ለማባረር አሜሪካ በመወሰኗ እንዳሳዘናቸው ሲርል ራማፎዛ መግለፃቸው፤ማዘኗን መ፣የመገናኛ ብዙኃን ገፅታ እየተቀየረ መምጣት አሳሳቢ መሆኑን የጀርመን ፕሬዚዳንት መግለጻቸው።አሜሪካ የፍልስጤም እስላማዊ ቡድን ሀማስ ታጋቾችን እንዲለቅ ማስጠንቀቋ እና ሩሲያ ለዘላቂ ሰላም' የዩክሬንን የተኩስ አቁም ሀሳብ መደገፍ አለባት ሲሉ የአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዝዳንት መግለፃቸው በዛሬው የዓለም ዜና የተካተቱ ርዕሰ ጉዳዮች ናቸው።