ዜና መጽሔት

የ"ራይድ" መስራች ሽልማት


Listen Later

የራይድ ትራንስፖርት መስራችና ሥራ አስፈፃሚ ሳምራዊት ፍቅሩ የምርጥ አፍሪካዊ ቢዝነስ ባለራዕይ ሽልማት አሸናፊ ሆነች። የራይድ መስራቿ አሸናፊ የሆነችው በሃገራቸው የኤኮኖሚ ዕድገት አስተዋፅዖ ያደረጉ ሰዎችን አወዳድሮ ዕውቅናና ሽልማት በሚሰጠው የአፍሪካ ኅዳሴና ዳያስጶራ በተሰኘ ተቋም ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW