የዓለም ዜና

የረቡዕ ግንቦት 6 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕወሓትን ከፖለቲካ ፓርቲነት ሠረዘ፣ ጋሞ፥ ጋሞ ዞን በተከሰተ ግጭት አንድ የፀጥታ አባልን ጨምሮ የአራት ሰዎች ሕወት ማለፉ ተዘገበ፣ እየሩሣሌም፥ የጀርመን ፕሬዚደንት ፍራንክ ቫልተር ሽታየንማየር ሐማስ ጥቃት ያደረሰበት ሥፍራ ጎበኙ፣ ቤርሊን፥ የጀርመን ጠንካራ ጦር ሠራዊት መገንባት ይገባታል፦ ሜርትስ፣ ዶሐ፥ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በመካከለኛው ምሥራቅ ጉብኝታቸውን ቀጥለዋል፣ ዶሐ፥ ካታር ከዩናይትድ ስቴትስ ቦይንግ 160 ጄቶች በ200 ቢሊዮን ዶላር ልትገዛ ነው
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW