የዓለም ዜና

የረቡዕ ሐምሌ 2 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

አርዕስተ ዜና፦
ኢትዮጵያ ዉስጥ በአማራ ክልል የቀጠለው ግጭት የክልሉን የጤና አገልግሎት በብርቱ ማወኩን ድንበር የለሽ ሐኪሞች (MSF-በፈረንሳይኛ ምሕጻሩ) የተሰኘዉ ግብረ-ሠናይ ድርጅት ዐሳወቀ ።
የኬንያ ፕሬዚደንት ዊሊያም ሩቶ፦ «ኢ-ሕገመንግሥታዊ በሆነ መልኩ» መንግሥትን «ለመገልበጥ» የሚያሴሩ ያሏቸው ሰልፈኞችን እግር ፖሊስ በጥይት እንዲመታ ዛሬ ትእዛዝ አስተላለፉ ።
ሩስያ ምሽቱን በ728 ድሮኖች እና 13 ሚሳይሎች ምዕራብ ዩክሬንን ደበደበች ። ይህ የሩስያ ጥቃት በሦስት ዓመታቱ የዩክሬን ጦርነት ከፍተኛው ነው ተብሏል ። የዩክሬን መከላከያ 711 ድሮኖችን እና ሰባት ሚሳይሎችን ዐየር ላይ ማክሸፉን ገልጧል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW