የዓለም ዜና

የረቡዕ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የረቡዕ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
በሱዳን ትይዩ መንግስት ማስተዋወቅ ለሁለት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ በጦርነት የተመሰቃቀለችውን ሀገሪቱን ለመሰንጠቅ አደጋ እንደሚያጋልጥ የአፍሪቃ ኅብረት አስጠነቀቀ።
የሶማሊያን መንግሥት የሚወጋው አሸባብ ትናንት ማዕከላዊ ሶማሊያ በሚገኝ ሆቴል ላይ በፈጸመው ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ከፍ አለ።
አሜሪካ ከዛሬ ጀምሮ በብረት እና በአሉምንየም ላይ ተግባራዊ ለምታደርገው አዲሱ ታሪፍ፣የአውሮጳ ኅብረት የአጸፋ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW