የረቡዕ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
በሱዳን ትይዩ መንግስት ማስተዋወቅ ለሁለት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ በጦርነት የተመሰቃቀለችውን ሀገሪቱን ለመሰንጠቅ አደጋ እንደሚያጋልጥ የአፍሪቃ ኅብረት አስጠነቀቀ።
የሶማሊያን መንግሥት የሚወጋው አሸባብ ትናንት ማዕከላዊ ሶማሊያ በሚገኝ ሆቴል ላይ በፈጸመው ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ከፍ አለ።
አሜሪካ ከዛሬ ጀምሮ በብረት እና በአሉምንየም ላይ ተግባራዊ ለምታደርገው አዲሱ ታሪፍ፣የአውሮጳ ኅብረት የአጸፋ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ።