የዓለም ዜና

የረቡዕ ሰኔ 18 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ድሬዳዋ፥ በኢትዮጵያ ምሥራቃዊ አካባቢዎች ብርቱ ዝናብ ይጠበቃል፤ ጄኔቫ፦ ኤርትራ ተመድ የመብት ጥሰት ጥርጣሬ ላይ የሚያደርገው ምርመራ እንዲቋረጥ መሻቷ ተገለጠ፤ ኖዋክቾት፥ ዩክሬን ሩስያን ለመገዳደር አፍሪቃ ውስጥ ተጨማሪ ኤምባሲ መክፈቷ ተገለጠ፤ ናይሮቢ፥ በኬንያ የአደባባይ ተቃውሞ ቢያንስ ሁለት ተገደሉ፤ ዘ ሔግ፥ የኢራን እና እሥራኤል የተኩስ አቁም ስምምነት በቀላሉ የመጣስ ሥጋት ያጠላበት ነው፤ ዘ ሔግ፦ ዩናይትድ ስቴትስ ለኔቶ መከላከያ ቄቁርጠኛ አቋም አላት ተባለ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW