የዓለም ዜና

የረቡዕ ጥር 6 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ጁባ፥ የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ከፍተኛ ልዑካን ተወያዩ፣ ሞቃዲሾ፥ ሶማሊያ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጋር የነበራትን ስምምነት ሙሉ በሙሉ አቌረጠች፣ባማኮ፥ የነዳጅ እጥረት በማሊ በረራ እንዲሰረዝ አስገድዷል፣ ፓሪስ፥ ፈረንሳይ ግሪንላንድን በተመለከተ የትራምፕ አስተዳደር የሰጠውን ቀስተያየት በቀላሉ ዐታየውም፣ቴሕራን፥ የኢራን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰልፈኞችን በአፋጣኝ ሒደት እንደሚቀጣ ዛተ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW