የዓለም ዜና

የረቡዕ ኅዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ኅዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ-ዜና
-በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ በእሥር ላይ የነበሩ 66 መምህራን መፈታታቸውን የክልሉ መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አማኑኤል ጳውሎስ ለዶቼ ቬለ ተናገሩ ፡፡
-የኤርትራ ፕሬዚደንት ኢሣይያስ አፈወርቂ የሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት መፍትኄ ሊያገኝ የሚችለው በሱዳን ሕዝብ እና በሱዳን ጎረቤቶች ድጋፍ ብቻ ነው አሉ ።
-በእስራኤልና የሊባኖሱ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ሒዝቡላሕ መካከል የተደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት ዛሬ ገቢር መሆን ከጀመረ በኋላ በሺህዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ወደ ሊባኖስ እየተመለሱ ነው ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW