ስፖርት | Deutsche Welle

የሰኔ 07 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

ለአውሮጳ እግር ኳስ ማኅበራት ኅብረት (UEFA) ግጥሚያ የጀርመን ብሔራዊ ቡድን ነገ የፈረንሳይ ቡድን ይጠብቀዋል። ቅዳሜ ዕለት በነበረው የዴንማርክና ፊንላንድ ግጥሚያ አማካዩ ክርስቲያን ኤሪክሰን በድንገት ሜዳ ውስጥ መዝለፍለፉ በርካቶችን አስደንግጧል። በደቡብ አሜሪካው የኮፓ አሜሪካ የእግር ኳስ የመክፈቻ ጨዋታ የብራዚል ቡድን ድል ቀንቶታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW