ስፖርት | Deutsche Welle

የሰኔ 10 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የአውሮጳ እግር ኳስ ዋንጫ ዳሰሳ አድርገናል ። ፍራንክፉርት ከተማ ውስጥ ስለሚካሄደው የቤልጂየም እና ስሎቫኪያ ግጥሚያን በተመለከተ ስለከተማው እና ደጋፊዎች ድባብ ከፍራንክፉርት ወኪላችን ጋ ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። ስፔን ውስጥ በተካሄደው የኢትዮጵያ የኦሊምፒክ መምረጫ ውድድር ስለተገኘው ውጤትም መረጃዎችን አካተናል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW