የዓለም ዜና

የሰኔ 12 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

*በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን 17 ንጹሀን ዜጎች በታጣቂዎች ተገደሉ
*ፍርድ ቤት የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባን በነጻ አሰናበተ
*ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ ነው
*እስራኤል በኢራን ላይ የአፀፋ ርምጃ እንደምትወስድ አሳሰበች
*ዜጎችን ከእስራኤል እና ኢራን የማስወጣት ርምጃው ቀጥሏል
*ሩሲያ ጀርመንን አስጠነቀቀች
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW