የዓለም ዜና

የሰኔ 13 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-የኢጣሊያና የአዉሮጳ ሕብረት መሪዎች የአፍሪቃ ሥደተኞችን ለመግታት ለተለያዩ የአፍሪቃ ሐገራት ሊሰጥ ሥለታቀደዉ ርዳታ ዛሬ ተነጋገሩ።---የሥደተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የአዉሮጳ ሕብረት ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ14 የአፍሪቃ ሐገራት 5.5 ቢሊዮን ዩሮ ይሰጣል።---የእስራኤልና የኢራን የጦር ሜዳ ዉጊያ የዲፕሎማሲ እንኪያ ሰላንቲያም ዛሬም እንደመሰንበቻዉ ቀጥሎ ዉሏል።የእስራኤል ጦር የኢራን የሚሳዬል ማወንጨፊያዎችን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትን መደብደቡን አስታዉቋል።የኢራን ሚሳዬሎችም ዛሬ በእስራኤል ግዛቶች ላይ ሲዝንቡ ነዉ የዋሉት።-በዲፕሎማሲዉ መስክ የኢራንና የሶስት የአዉሮጳ ሐገራት ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሮች እየተነጋገሩ ነዉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW