የዓለም ዜና

የሰኔ 14፣ 2016 የዓለም ዜና


Listen Later

-ለኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበዉ «ንብረት የማስመለስ ረቂቅ አዋጅ» ዉጪ በሚኖሩ ኢትዮጵያዉንና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ላይ ችግር የሚፈጥር ከሆነ ከአዋጁ አርቃቂዎች ጋር እንደሚነጋገርበት የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር አስታወቀ።-ምዕራባዊ ሱዳን ዳርፉር ግዛት ዉስጥ ለረሐብ ለተጋለጠዉ ሕዝብ ተጨማሪ የምግብ ርዳታ ማከፋፈሉን የዓለም ምግብ ድርጅት አስታወቀ።-የእስራኤል ጦር ከደቡብ ጋዛን ከሰሜን ደቡባዊ ሊባኖስን መደብደቡን ዛሬም እንደቀጠለ ነዉ።የሊባኖሱ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ሒዝቡላሕም ሰሜናዊ እስራኤል በሚሳዬል መደብደቡን አስታዉቋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW