የዓለም ዜና

የሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

በናይጄሪያ አንዲት ሴት አጥፍቶ ጠፊ በፈጸመችው የቦምብ ጥቃት 20 የጸረ እስላማዊ ጀሃድ ታጣቂዎች መገደላቸውን ተሰማ።እስራኤል ኢስፋሃን የሚገኘውን የኢራን የኒኩሌር ማብለያ ተቋም ላይ ጥቃት መፈጸሟን የኢራን መገናኛ ብዙሃን ዘገቡ። እስራኤል በተቋሙ ጥቃት ብትፈፅምም ምንም አይነት ሰዎችን ሊጎዳ የሚችል ኬሚካል አለመፍሰሱን አክለዋል። የሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲን ኢራን የኒኩሌር የጦር መሳሪያ ስለማምረቷ ምንም አይነት ተጨባጭ ማስረጃ እንደሌለ ለእስራኤል ደጋግመን ነግረናታል አሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW