ዜና መጽሔት

የሰኔ 14፣2016 የዜና መፅሔት


Listen Later

የኢሕአፓ ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራን ጨምሮ በገንዘብ ዋስትና ከእሥር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት የወሰነላቸው ዘጠኝ ሰዎች ጉዳያቸው ለሰኞ ተቀጠረ።/ከባድ የኢኮኖሚ ፈተና በመሆን የዜጎችን ህይወት ክፉኛ እየፈተነ ያለውን የዋጋ ንረት ምጣኔ በሚቀጥለው ዓመት በእጥፍ ለመቀነስ ማቀዱን የኢትዮጵያ መንግስት አሳውቋል።- የጀርመን ፖለቲከኞች ሙግት በዩክሬን ስደተኞች ድጋፍ ዙሪያ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW