የዓለም ዜና

የሰኔ 16 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ኢራን ትናንት እሑድ በአሜሪካ ለደረሰባት ጥቃት አጸፋዋ የከፋ ሊሆን እንደሚችል ዛተች። አሜሪካ ኢራን ላይ ያደረሰችውን ጥቃት ተከትሎ የኢራን እስራኤል ፍጥጫ በዲፕሎማሲ መፍትሄ እንዲያገኝ የተለያዩ ሃገራት ጥሪ አቀረቡ። ቴህራን በበኩሏ በዩናይትድ ስቴትስ የተፈጸመባት ጥቃት የዲፕሎማሲ እና ውይይት መርሆዎችን መካድ ነው ብላለች።
የሶማሊያ ጦር ኃይላት በትናንትናው ዕለት በሀገሪቱ ማዕከላዊ አካባቢዎች ቢያንስ 20 የሚሆኑ የአሸባብ ተዋጊዎችን ገደሉ። በርካቶችንም አቆሰሉ።
የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል መሪ ሌተናል ጀነራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎ ቡድናቸው ከግብጽ ጋር ያለውን ያለመግባባት በውይይት ለመፍታት እንደሚፈልግ አስታወቁ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW