የሰኔ 17 ቀን 2016 ዓም ዐርእስተ ዜና
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በእነ ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራ እና ሌሎች በሚገኙበት መዝገብ የተከሰሱ እንዲለቀቁ ወሰነ።
የአውሮጳ ኅብረት በሱዳኑ ጦርነት ለተፈጸሙ የተለያዩ ወንጀሎች ተጠያቂ ባላቸው ስድስት ሱዳናውያን ላይ ዛሬ ማዕቀብ ጣለ። ስድስቱ ሱዳናውያን በሱዳን ውጊያ የሚያካሂዱት የመንግሥት ጦርና የፈጥኖ ደራሹ ኃይል አመራሮች መካከል ናቸው።
በሄይቲ የተስፋፋውን የወሮበሎች አመጽ ለመከላከል በሀገሪቱ ይሰማራሉ ከተባሉት የየኬንያ ፖሊሶች የመጀመሪያዎች ወደዚያውሊሄዱ ነው ተባለ። ወደ ሄይቲ የሚጓዙት ነገ ነው።