ስፖርት | Deutsche Welle

የሰኔ 19 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የኢትዮጵያ ብስክሌት ሻምፒዮና ትግራይ ክልል ውስጥ እሁድ ሰኔ 18 ቀን፣ 2015 ዓ.ም ተጠናቋል ። ኤርትራ አስመራ ከተማ ውስጥም የኤርትራ ብሔራዊ የጎዳና ላይ የብስክሌት የፍጻሜ ፉክክር ትናንት ተከናውኗል ። ልዩ የኦሎምፒክ ጨዋታዎች በትናንትናው ዕለት ጀርመን ቤርሊን ከተማ ውስጥ ተፈጽሟል ። ዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ውድድሮችንም ቃኝተናል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW