ስፖርት | Deutsche Welle

የሰኔ 20 ቀን፣ 2014 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ብርቱ ፉክክር የታየበት የቤትኪንግ ፕሬሚየር ሊግ የእግር ኳስ ግጥሚያ ፍጻሜ ተቃርቧል። ዛሬ የተደረጉ 2 ጨዋታዎች የፕሬሚየር ሊጉ ዋንጫን ለመውሰድ ልዩ ቦታ የሚሰጣቸው ነበበሩ። ፋሲል ከነማ ከኢትዮጵያ ቡና እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአርባ ምንጭ ከነማ። ሁለቱ ቡድኖች በካፍ የሻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ውድድሮች ኢትዮጵያን ይወክላሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW