የዓለም ዜና

የሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም.የዓለም ዜና


Listen Later

የሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
ከመላ ኢትዮጵያ፣ በሕገወጥ መንገድ በመተማ ዮሐንስ በኩል፣ ወደ ሱዳን የሚሰደዱ ወጣቶችና ህፃናት ቁጥር በእጅጉ እየጨመረ መሆኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን አስታወቀ። በዞኑ የሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ እንዳለውበተለይ ከትግራይ ክልል የሚሰደዱት ቁጥር ከፈተኛ ነው።
ምያንማር ውስጥ አሁንም በአጋቾች እንደተያዙ ነው የተባሉ 42 ኢትዮጵያውን እጣ ፈንታ አለመታወቁን በምያንማር የተጎጂ ወጣቶች ቤተሰቦች አስተባባሪ ለዶቼቬለ ተናገሩ።
ዋሽንግተን ያሸማገለቻቸው የኮንጎ ዴሞክራሲያዊት ሪፐብሊክና ሩዋንዳ ዛሬ ዋሽንግተን ውስጥ የሰላም ስምምነት ይፈራረማሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW