የዓለም ዜና

የሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ከባለፈው ዓመት ጀምሮ ምሥራቅ ቦረና በሚል አዲስ ዞን ስር የሚተዳደረው ጎሮዶላ ወረዳ እየተጓተተ በሚከፈው ደሞዝ መቸገራቸውን ሠራተኞች አመለከቱ። ሠራተኞቹ እንደሚሉት ከሚያዚያ ወር ወዲህ ደሞዝ አላገኙም።
የየመን ሁቲ አማጽያን ዛሬም በቀይ ባሕር ላይ ስትጓዝ በነበረች በመርከብ ላይ አምስት ሚሳኤል መተኮሳቸው ተነገረ። የብሪታንያ የባሕር ንግድ ኮርፖሬሽን ዛሬ እንደገለጸው በመርከቧ ላይ ጉዳት አልደረሰም።
የአውሮጳ ሕብረት ሃገራት መሪዎች ለሕብረቱን ኮሚሽን ፕሬዝደንትነት ዑርዙላ ፎንደር ሌይንን ለሁለተኛ ጊዜ በይፋ ሰየሙ። ጉባኤው የኢስቶኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ካያ ካሌስንም ለሕብረቱን የውጭ ጉዳይ ኃላፊነት መርጧል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW