ስፖርት | Deutsche Welle

የሰኔ 22 ቀን፣ 2012 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

በጀርመን ቡንደስሊጋ የዘንድሮ ውድድር ወራጅ ቃጣና ግርጌ የሚገኘው ቬርደር ብሬመን እና ከኹለተኛ ዲቪዚዮን ያደገው ሐደልሃይደን የደርሶ መልስ ግጥሚያ ብቻ ይቀራል። ሊቨርፑል ዋንጫውን አስቀድሞ በወሰደበት የፕሬሚየር ሊግ ግጥሚያዎች ራሱ ሊቨርፑል እና ዋነኛ ተቀናቃኙ ማንቸስተር ሲቲ የሚያደርጉት ግጥሚያ በበርካቶች ዘንድ በጉጉት ይጠበቃል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW